Header Ads Widget

Find Us On Facebook


 


 ብልፅግና ፓርቲ !

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሚገኙበት "ብልጽግና ፓርቲ" ዛሬ ይፋ በሆነው የምርጫ 2013 የተረጋገጠ ውጤት ከ436 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫዎች ውስጥ 410 መቀመጫዎችን አገኝቷል።

ፓርቲው ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ/ም ምርጫ በተወዳደረባቸው የምርጫ ክልሎች በከፍተኛ የድምፅ የበላይነት ነው ያሸነፈው።

ብልፅግና ፓርቲ መንግስት ለመመስረት የሚያስችለውንም ድምፅ አግኝቷል።

Post a Comment

0 Comments

You might like